
ይድረስ፦ መስመራችሁን ስታችሁ እዋዠቃችሁ ለምትገኙ አማሮች
(Gizenew Demelash)
1. ግንቦት ሰቦት በሚባል ፀረ አማራ ድርጅት ውስጥ የተሰገሰጋችሁ ጥቅመኛ የአማራ ተወላጆች
2. "የአማራ ህልውና ለኢትዮጵያ አንድነት" በሚል የኦነግን፣ ህውሃት እና መሰሎቻቸው አማራን የመክሰሻ ድርጅት መሰረትን ለምትሉን አማሮች
3. በሀገረ ቤት ሆናችሁ በምርጫ ቦርድ አበል በመሿሿም እና መሻሻር ላይ ብቻ ለተወሰናችሁ እና አማራነትን እንደ መውረድ ቆጥራችሁ ለምትመፃደቁ የትግል እንቅፋቶች
4. ዛሬም የዋለልኝን ፈለግ በመከተል ከፀረ አማራ ድርጅቶች አጀንዳ በመቀበል አማራን በጎጤ ማህበራት ለመከፋፈል እየሰራችሁ ለምትገኙ ጭንጋፎች
5. ኢሳት በተባለው የፀረ አማራ ሀይሎች ሚዲያ ውስጥ ተሰግስጋችሁ እንደ ይሁዳ አማራነትን ስታሻሽጡ ለምትውሉ የአማራ ተወላጆች
6. ለዚህ ትውልድ በይፋ የተገለጣችሁ የዘመናችን ዋለልኞች፦ አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ አቶ አቻምየለህ ታምሩ፣ አቶ ደመቀ ገሰሰ የኔዓየሁ፣ አቶ ሙሉነህ ዮሀንስ (አስናቀው አበበ/ህዝብ ያሸንፋል) ... ለአብነት
“ኦሮሚያን” አገር የማድረጉ ሂደት አዲስ አበባን ለኦሮሞች በማስረከብ ዛሬ ተጠናቋል። “አዲስ አበባ ኬኔ” ብሎ የተሰለፈና ፀንቶ የታገለው የኦሮሞ ብሔርተኛ እንደ ሁሌው ዛሬም ከጠየቀው በላይ አፈሰ። የአማራ ኢሊት ነን የሚሉ የተማሩ ደንቆሮዎች “የኢትዮጵያ እንጂ የአማራ ብሔርተኝነት የሚባል ነገር የለም” እያሉ አፋቸውን ሲያሰፉ ከወሬ ይልቅ የፖለቲካ ስራ ላይ የተጉት ትውልዳቸውን በብሔርተኝነት የቀረፁና ያደራጁ የኦሮሞ ኢሊቶች በድል ላይ ድል እያስመዘገቡ ከባዶ ተነስተው የአገር ባለቤት ለመሆን በቁ። እኛ ደግሞ የኛ የሆነውን ሁሉ እያጣን አለን።
የዛሬ 25 ዓመት እነ ወልቃይትን፣ እነ ጠገዴንና ጠለምትን፣ እነ ራያና ቆቦንን፣ እነ መተከልን ፣ ከፊል ሸዋን ለሌሎች አሳልፎ የሰጠ የአማራ ሕዝብ ጠላት የሆነው ብአዴን ዛሬ ደግሞ የአማራ ሕዝብ ባልመከረበት ሁናቴ አዲስ አበባን ለኦሮሞቹ ፈርሞ በማስረከብ የአባቶቻችንን ዕርስት አስነጠቀን። ብአዴን የህውሃት ክንፍ መሆኑን አጥቸው አይደለም። በስማችን እየነገደ ያለ ቡድን ከመሆኑም በተጨማሪ ቢያንስ በማከዕከላኛውና ከታች ባለው አባላት ዘንዳ አማራዎች አሉ በሚል ነው። መችም አሳዛኝም አሳፋሪም ታሪካዊ ክስተት ነው። እውነቱን ለመናገር ወደ 50+ ዓመታት ለሚጠጉ ግዜዎች የሚቆረቆርለት እና ዛሬን ሊመክት የሚችል ድርጅት ማቋቋም የተሳነው ኢሊት ያፈራ ሕዝብ በአለም ላይ ከአማራ ውጪ ሌላ ሕዝብ የሚኖር አይመስለኝም።
ይሄ ሀቅ እኔን ሁሌም የሚያሸማቅቀኝ ጉዳይ ሆኖ አለ። አማራ እንደ ሕዝብ ዛሬ ባለበት ሁናቴም ቢሆን ህልውናው ያለሁ በወለዳቸው ጭንጋፍ ልጆቹ ሳይሆን በአዛውንቶች ፆምና ፀሎት ብቻ ነው። ይሄ እውነታም አጥንቴ ድረስ ዘልቆ የሚሰማን እውነታ ነው።"መሬት ሲያረጅ ሙጃ ያበቅላል" ይባላል። በራሳቸው፣ በዘራቸውና በብሔራቸው የሚሸማቀቁ፣ ጣታቸውን ወደታላላቆቹ ከመቀሰር ባለፈ "የኔ" የሚሉትና የሚሞትቱለት ግብ የሌላቸው፣ በቆልማማ ብዕራቸው አይናቸውን ጨፍነው ዙሪያቸውን ከመጨርገድ ባለፈ ይሄ ነው የሚባል ትልም ለመተለም የማይችሉ ፣ የነሱ መደንዘዝ ሳያንስ የወንድሞችን እቅድ ለማክሸፍ ሌት ተቀን የሚተጉ ፣ እንደ ሰው ራዕይ የሌላቸው "ሙጃ" ግለሰቦች በዙብንና የሕዝባችንን ጣር አረዘሙት።
ለማንኛውም መጪው ግዜ ከዛሬው እጅግ የከፋ ነውና አማራ ከታረደባቸው እንደ ጅማ ካሉ አካባቢዎች ሸሽተህ አዲስ አበባና ዙሪያዋ የከተምክ አማራ ወገብህን አጥብቀህ እሰር። ሞርተኛ ለመሆን አይደለም። ፈርቿ እያስፈራራሁም እንዳይመስላችሁ። አማራን በብሔርተኝነት የማሰባሰቡ ትግል አማራ ነን ብለው ሰይፍ የመዘዙበትን ውራጅ አማራዎች ለመሻገርና የአማራን ሕዝብ ከጥፋት ለመታደግ ከገመትነው በላይ ግዜ እንደሚዎስድብን ስለተገነዘብኩ ነው። የነቃው እና የአማራን ሕዝብ በብሔሩ እያሰባሰበና እያደራጀ ያለው የአማራ ኢሊት በስንት ድካም ያሰባሰበውን ሕዝብ ለመበተን ሌት ተቀን እየጫጫረ ያለውን ሌላኛውን አማራን ለማሸነፍ የሚደረገውን ትግል እጅግ አድካሚና አሰልቺ መሆኑን ቀርቤ አይቻለሁ።
ለማንኛውም #ቤተአማራ ለአማራ ብቸኛ መድህን ናትና ጠበቅ እናድርጋት።
1. ግንቦት ሰቦት በሚባል ፀረ አማራ ድርጅት ውስጥ የተሰገሰጋችሁ ጥቅመኛ የአማራ ተወላጆች
2. "የአማራ ህልውና ለኢትዮጵያ አንድነት" በሚል የኦነግን፣ ህውሃት እና መሰሎቻቸው አማራን የመክሰሻ ድርጅት መሰረትን ለምትሉን አማሮች
3. በሀገረ ቤት ሆናችሁ በምርጫ ቦርድ አበል በመሿሿም እና መሻሻር ላይ ብቻ ለተወሰናችሁ እና አማራነትን እንደ መውረድ ቆጥራችሁ ለምትመፃደቁ የትግል እንቅፋቶች
4. ዛሬም የዋለልኝን ፈለግ በመከተል ከፀረ አማራ ድርጅቶች አጀንዳ በመቀበል አማራን በጎጤ ማህበራት ለመከፋፈል እየሰራችሁ ለምትገኙ ጭንጋፎች
5. ኢሳት በተባለው የፀረ አማራ ሀይሎች ሚዲያ ውስጥ ተሰግስጋችሁ እንደ ይሁዳ አማራነትን ስታሻሽጡ ለምትውሉ የአማራ ተወላጆች
6. ለዚህ ትውልድ በይፋ የተገለጣችሁ የዘመናችን ዋለልኞች፦ አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ አቶ አቻምየለህ ታምሩ፣ አቶ ደመቀ ገሰሰ የኔዓየሁ፣ አቶ ሙሉነህ ዮሀንስ (አስናቀው አበበ/ህዝብ ያሸንፋል) ... ለአብነት
“ኦሮሚያን” አገር የማድረጉ ሂደት አዲስ አበባን ለኦሮሞች በማስረከብ ዛሬ ተጠናቋል። “አዲስ አበባ ኬኔ” ብሎ የተሰለፈና ፀንቶ የታገለው የኦሮሞ ብሔርተኛ እንደ ሁሌው ዛሬም ከጠየቀው በላይ አፈሰ። የአማራ ኢሊት ነን የሚሉ የተማሩ ደንቆሮዎች “የኢትዮጵያ እንጂ የአማራ ብሔርተኝነት የሚባል ነገር የለም” እያሉ አፋቸውን ሲያሰፉ ከወሬ ይልቅ የፖለቲካ ስራ ላይ የተጉት ትውልዳቸውን በብሔርተኝነት የቀረፁና ያደራጁ የኦሮሞ ኢሊቶች በድል ላይ ድል እያስመዘገቡ ከባዶ ተነስተው የአገር ባለቤት ለመሆን በቁ። እኛ ደግሞ የኛ የሆነውን ሁሉ እያጣን አለን።
የዛሬ 25 ዓመት እነ ወልቃይትን፣ እነ ጠገዴንና ጠለምትን፣ እነ ራያና ቆቦንን፣ እነ መተከልን ፣ ከፊል ሸዋን ለሌሎች አሳልፎ የሰጠ የአማራ ሕዝብ ጠላት የሆነው ብአዴን ዛሬ ደግሞ የአማራ ሕዝብ ባልመከረበት ሁናቴ አዲስ አበባን ለኦሮሞቹ ፈርሞ በማስረከብ የአባቶቻችንን ዕርስት አስነጠቀን። ብአዴን የህውሃት ክንፍ መሆኑን አጥቸው አይደለም። በስማችን እየነገደ ያለ ቡድን ከመሆኑም በተጨማሪ ቢያንስ በማከዕከላኛውና ከታች ባለው አባላት ዘንዳ አማራዎች አሉ በሚል ነው። መችም አሳዛኝም አሳፋሪም ታሪካዊ ክስተት ነው። እውነቱን ለመናገር ወደ 50+ ዓመታት ለሚጠጉ ግዜዎች የሚቆረቆርለት እና ዛሬን ሊመክት የሚችል ድርጅት ማቋቋም የተሳነው ኢሊት ያፈራ ሕዝብ በአለም ላይ ከአማራ ውጪ ሌላ ሕዝብ የሚኖር አይመስለኝም።
ይሄ ሀቅ እኔን ሁሌም የሚያሸማቅቀኝ ጉዳይ ሆኖ አለ። አማራ እንደ ሕዝብ ዛሬ ባለበት ሁናቴም ቢሆን ህልውናው ያለሁ በወለዳቸው ጭንጋፍ ልጆቹ ሳይሆን በአዛውንቶች ፆምና ፀሎት ብቻ ነው። ይሄ እውነታም አጥንቴ ድረስ ዘልቆ የሚሰማን እውነታ ነው።"መሬት ሲያረጅ ሙጃ ያበቅላል" ይባላል። በራሳቸው፣ በዘራቸውና በብሔራቸው የሚሸማቀቁ፣ ጣታቸውን ወደታላላቆቹ ከመቀሰር ባለፈ "የኔ" የሚሉትና የሚሞትቱለት ግብ የሌላቸው፣ በቆልማማ ብዕራቸው አይናቸውን ጨፍነው ዙሪያቸውን ከመጨርገድ ባለፈ ይሄ ነው የሚባል ትልም ለመተለም የማይችሉ ፣ የነሱ መደንዘዝ ሳያንስ የወንድሞችን እቅድ ለማክሸፍ ሌት ተቀን የሚተጉ ፣ እንደ ሰው ራዕይ የሌላቸው "ሙጃ" ግለሰቦች በዙብንና የሕዝባችንን ጣር አረዘሙት።
ለማንኛውም መጪው ግዜ ከዛሬው እጅግ የከፋ ነውና አማራ ከታረደባቸው እንደ ጅማ ካሉ አካባቢዎች ሸሽተህ አዲስ አበባና ዙሪያዋ የከተምክ አማራ ወገብህን አጥብቀህ እሰር። ሞርተኛ ለመሆን አይደለም። ፈርቿ እያስፈራራሁም እንዳይመስላችሁ። አማራን በብሔርተኝነት የማሰባሰቡ ትግል አማራ ነን ብለው ሰይፍ የመዘዙበትን ውራጅ አማራዎች ለመሻገርና የአማራን ሕዝብ ከጥፋት ለመታደግ ከገመትነው በላይ ግዜ እንደሚዎስድብን ስለተገነዘብኩ ነው። የነቃው እና የአማራን ሕዝብ በብሔሩ እያሰባሰበና እያደራጀ ያለው የአማራ ኢሊት በስንት ድካም ያሰባሰበውን ሕዝብ ለመበተን ሌት ተቀን እየጫጫረ ያለውን ሌላኛውን አማራን ለማሸነፍ የሚደረገውን ትግል እጅግ አድካሚና አሰልቺ መሆኑን ቀርቤ አይቻለሁ።
ለማንኛውም #ቤተአማራ ለአማራ ብቸኛ መድህን ናትና ጠበቅ እናድርጋት።